research 1 cropped

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ የጥናትና ምርምር ንድፎች ተገመገሙ::

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ መምህራን እየተካሄዱ ያሉ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አሥር የጥናትና ምርምር ንድፎች ቀርበው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ቀርበው ውይይት ተካሂዶባቸዋል፡፡

s2 593x349

አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ መርሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን አስመረቀ::

አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ በመደበኛ መርሃ ግብር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን የካቲት 21/2018 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹም መካከል 251ዱ ሴቶች ናቸው፡፡