በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ የጥናትና ምርምር ንድፎች ተገመገሙ::
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ መምህራን እየተካሄዱ ያሉ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አሥር የጥናትና ምርምር ንድፎች ቀርበው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ቀርበው ውይይት ተካሂዶባቸዋል፡፡
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ መምህራን እየተካሄዱ ያሉ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አሥር የጥናትና ምርምር ንድፎች ቀርበው አስተያየቶችና ጥያቄዎች ቀርበው ውይይት ተካሂዶባቸዋል፡፡
አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ በመደበኛ መርሃ ግብር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን የካቲት 21/2018 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹም መካከል 251ዱ ሴቶች ናቸው፡፡