The Information and Communication Technology Center (ICTC) team provides the primary management and support for computing and technology services within the University. ICTC manages the wired and wireless network infrastructure, campus computer classrooms and facilities, and maintains University owned computer equipment and peripherals.
ICTC also manages a number of Services, including the University’s institutional Email, Video Conferencing, Antivirus control, Official Websites, the Internet Connection service, and systems such as the Integrated Library System and the Student Management Information System.
ICTC staff are currently working on a number of projects to enhance the University’s ICT services and to support delivery of the University’s administrative and academic functions in line with the University’s ICT Strategy.
The team is the main source of support and advice for both academic and administrative departments on computing and technology issues.
የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ በምረቃው ላይ በተቋሙ በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በሪፖርት አቅርበዋል፡፡
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ከአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የቦርድ አመራር እና ማናጅመንት ተወያዩ፡፡
የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች “የአርባ ምንጭ ኢንተርናሽናል ስቴድየም የኔ ነው!!”የድጋፉን ቻሌንጅ ተቀላቅለዋል፡፡
አዲሱ የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ ኮሌጁን ጎበኙ
አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ መርሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን አስመረቀ::
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የ2018 ዓ/ም ጠቅላላ ጉባኤ የአንደኛ እና ሁለተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧዋል፡፡
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ የጥናትና ምርምር ንድፎች ተገመገሙ::
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ‘‘ትውልድን በሥነ ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር‘’ በሚል መሪ ቃል 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ::
በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ‘‘ብሔራዊ ጥቅምና የጂኦስትራቴጂ ቁመናን ለማስጠበቅ የመንግሥት ተቋማት ሚና” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ
- 1
- 2








