0 Comments

የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች “የአርባ ምንጭ ኢንተርናሽናል ስቴድየም የኔ ነው!!” በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገነባ ላለው ዓለም አቀፍ ስቴድየም በ “6111” ላይ “OK” ብለው አጭር መልዕክት በመላክ የድጋፉን ቻሌንጅ ተቀላቅለዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *