0 Comments

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ በክቡር አቶ አብዮት ደምሴ የተመራው ቡድን ከኮሌጁ ቦርድ አመራርና ማኔጅመንት አባላት ጋር ታኅሳስ 4/2018 ዓ/ም የትውውቅ እና የአፈጻጸም ግምገማዊ ውይይት አካሂደዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *