የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ በምረቃው ላይ በተቋሙ በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በሪፖርት አቅርበዋል፡፡
የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ በምረቃው ላይ ባደረጉት ንግግር ኮሌጁ እስካሁን ባለው ቆይታ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች በ 10+3 በዲፕሎማ 45 ሺ 163 መምህራንን በ18 ዙር ያስመረቀ ሲሆን የዘንድሮውን ምረቃ ለየት የሚያደርገው ኮሌጁ በ 12+2