14 March, 2026
0 Comments
1 category
የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች “የአርባ ምንጭ ኢንተርናሽናል ስቴድየም የኔ ነው!!” በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገነባ ላለው ዓለም አቀፍ ስቴድየም በ “6111” ላይ “OK” ብለው አጭር መልዕክት በመላክ የድጋፉን ቻሌንጅ ተቀላቅለዋል፡፡
Category: Uncategorized