14 March, 2026
0 Comments
1 category
አዲስ የተመደቡት የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ ከኮሌጁ አካዳሚክ ኮምሽንና የማኔጅመንት አባላት ጋር በመሆን መስከረም 7/2018 ዓ/ም የኮሌጁን አጠቃላይ ገጽታ በመዘዋወር ጎብኝተዋል፡፡
Category: Uncategorized