14 March, 2026
0 Comments
1 category
አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ በመደበኛ መርሃ ግብር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን የካቲት 21/2018 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹም መካከል 251ዱ ሴቶች ናቸው፡፡
Category: Uncategorized