0 Comments

አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ በመደበኛ መርሃ ግብር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን የካቲት 21/2018 ዓ/ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎቹም መካከል 251ዱ ሴቶች ናቸው፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *